-
መዝሙር 98:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 እሱ በምድር ላይ ለመፍረድ እየመጣ ነውና።*
-
-
ሮም 2:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 እንግዲህ በግትርነትህና ንስሐ በማይገባው ልብህ የተነሳ በራስህ ላይ ቁጣ ታከማቻለህ። ይህ ቁጣ አምላክ የጽድቅ ፍርድ በሚፈርድበት ቀን ይገለጣል።+
-