የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 9:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ዓለምን* በጽድቅ ይዳኛል፤+

      ለብሔራት ትክክለኛ የፍርድ ውሳኔዎች ያስተላልፋል።+

  • መዝሙር 67:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ብሔራት ሐሴት ያድርጉ፤ እልልም ይበሉ፤+

      በሕዝቦች ላይ በትክክል ትፈርዳለህና።+

      የምድርን ብሔራት ትመራቸዋለህ። (ሴላ)

  • የሐዋርያት ሥራ 17:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 ምክንያቱም በሾመው ሰው አማካኝነት በዓለም ሁሉ ላይ በጽድቅ ለመፍረድ+ ዓላማ ያለው ሲሆን ይህን ለማድረግም ቀን ወስኗል፤ እሱንም ከሞት በማስነሳት ለሰዎች ሁሉ ዋስትና ሰጥቷል።”+

  • ሮም 2:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 እሱም ለእያንዳንዱ እንደ ሥራው ይከፍለዋል፦+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ