የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 18:32
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 ብርታትን የሚያስታጥቀኝ እውነተኛው አምላክ ነው፤+

      መንገዴንም ፍጹም ያደርግልኛል።+

  • ኢሳይያስ 40:29-31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 ለደከመው ኃይል፣

      ጉልበት ለሌላቸውም የተሟላ ብርታት* ይሰጣል።+

      30 ወንዶች ልጆች ይደክማሉ፤ ደግሞም ይዝላሉ፤

      ወጣቶችም ተደናቅፈው ይወድቃሉ፤

      31 ይሖዋን ተስፋ የሚያደርጉ ግን ኃይላቸው ይታደሳል።

      እንደ ንስር በክንፍ ወደ ላይ ይወጣሉ።+

      ይሮጣሉ፣ አይዝሉም፤

      ይሄዳሉ፣ አይደክሙም።”+

  • ዕንባቆም 3:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ ብርታቴ ነው፤+

      እግሮቼን እንደ ዋልያ እግሮች ያደርጋል፤

      በከፍታ ስፍራዎችም ላይ ያስኬደኛል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ