የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 26:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ይሖዋ ሆይ፣ የምትኖርበትን ቤት፣+

      የክብርህንም ማደሪያ ቦታ እወዳለሁ።+

  • መዝሙር 27:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ይሖዋን አንድ ነገር ለመንኩት፤

      ምኞቴም ይኸው ነው፦

      በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በይሖዋ ቤት እኖር ዘንድ፣+

      ይሖዋ ደስ የሚያሰኝ መሆኑን በትኩረት እመለከት ዘንድ፣

      ቤተ መቅደሱንም በአድናቆት አይ* ዘንድ ነው።+

  • መዝሙር 43:3, 4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ብርሃንህንና እውነትህን ላክ።+

      እነሱ ይምሩኝ፤+

      ወደተቀደሰው ተራራህና ወደ ታላቁ የማደሪያ ድንኳንህ ይውሰዱኝ።+

       4 ከዚያም ወደ አምላክ መሠዊያ፣+

      እጅግ ሐሴት ወደማደርግበት አምላክ እመጣለሁ።

      ደግሞም አምላክ ሆይ፣ አምላኬ፣ በበገና አወድስሃለሁ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ