ነህምያ 9:16 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 16 “ይሁንና እነሱ ማለትም አባቶቻችን የእብሪት ድርጊት ፈጸሙ፤+ ግትሮችም ሆኑ፤*+ ትእዛዛትህንም አልሰሙም። መዝሙር 78:8 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 8 ያን ጊዜ እንደ አባቶቻቸውእልኸኛና ዓመፀኛ ትውልድ፣+ደግሞም ልቡ የሚወላውልና*+መንፈሱ ለአምላክ ታማኝ ያልሆነ ትውልድ አይሆኑም።