የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 68:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 አምላክ ብቸኛ ለሆኑ ሰዎች መኖሪያ ቤት ይሰጣቸዋል፤+

      እስረኞችን ነፃ አውጥቶ ብልጽግና ያጎናጽፋቸዋል።+

      ግትር የሆኑ ሰዎች* ግን ውኃ በተጠማ ምድር ይኖራሉ።+

  • መዝሙር 146:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ግፍ ለተፈጸመባቸው ፍትሕ ያሰፍናል፤

      ለተራቡት ምግብ ይሰጣል።+

      ይሖዋ እስረኞችን ነፃ ያወጣል።*+

  • ኢሳይያስ 49:8, 9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      “ሞገስ* በማሳይበት ዘመን መልስ ሰጥቼሃለሁ፤+

      በመዳንም ቀን ረድቼሃለሁ፤+

      ለሰዎች ቃል ኪዳን አድርጌ እሰጥህ ዘንድ ጠብቄሃለሁ፤+

      ይህም ምድሪቱን ዳግመኛ እንድታቋቁም፣

      የወደመውን ርስታቸውን መልሰህ እንድታወርሳቸው፣+

       9 እስረኞቹን ‘ኑ ውጡ!’+

      በጨለማ ያሉትንም+ ‘ራሳችሁን ግለጡ!’ እንድትል ነው።

      በየመንገዱ ዳር ይመገባሉ፤

      በተበላሹ መንገዶችም* ሁሉ አጠገብ መሰማሪያ ያገኛሉ።

  • ኢሳይያስ 61:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ