የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ሳሙኤል 20:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 በዚህ ጊዜ የቢንያማዊው የቢክሪ ልጅ የሆነ ሳባ+ የሚባል አንድ አስቸጋሪ ሰው ነበር። እሱም ቀንደ መለከት በመንፋት+ “እኛ ከዳዊት ጋር ምንም ድርሻ የለንም፤ ከእሴይም ልጅ ጋር ምንም ውርሻ የለንም።+ እስራኤል ሆይ፣ እያንዳንድህ ወደ አማልክትህ* ተመለስ!” አለ።+

  • 2 ሳሙኤል 22:5, 6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 የሞት ማዕበል ዙሪያዬን ከቦኛል፤+

      የማይረቡ ሰዎች የለቀቁት ድንገተኛ ጎርፍ አሸበረኝ።+

       6 የመቃብር* ገመድ ተጠመጠመብኝ፤+

      የሞት ወጥመድ ተጋረጠብኝ።+

  • መዝሙር 22:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ውሾች ከበውኛልና፤+

      እንደ ክፉ አድራጊዎች ሸንጎ በዙሪያዬ ሰፍረዋል፤+

      እንደ አንበሳ ሆነው እጆቼና እግሮቼ ላይ ተረባረቡ።*+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ