የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 14:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 ሙሴም እጁን በባሕሩ ላይ ሰነዘረ፤+ ይሖዋም ሌሊቱን ሙሉ ኃይለኛ የምሥራቅ ነፋስ በማምጣት ባሕሩ ወደ ኋላ እንዲመለስ አደረገ፤ የባሕሩንም ወለል ወደ ደረቅ መሬት ለወጠው፤+ ውኃውም ተከፈለ።+

  • ዘኁልቁ 11:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 ከዚያም ነፋስ ከይሖዋ ዘንድ ወጥቶ ድርጭቶችን ከባሕሩ እየነዳ በማምጣት በሰፈሩ ዙሪያ በተናቸው፤+ ድርጭቶቹም የአንድ ቀን መንገድ ያህል በአንድ በኩል፣ የአንድ ቀን መንገድ ያህል ደግሞ በሌላ በኩል በሰፈሩ ዙሪያ ሁሉ ተበትነው ነበር፤ መሬት ላይም ሁለት ክንድ* ከፍታ ያህል ተቆልለው ነበር።

  • ኤርምያስ 10:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ድምፁን ሲያሰማ

      በሰማያት ያሉ ውኃዎች ይናወጣሉ፤+

      ደመና* ከምድር ዳርቻዎች ወደ ላይ እንዲወጣ ያደርጋል።+

      በዝናብ ጊዜ መብረቅን ያበርቃል፤*

      ነፋሱንም ከግምጃ ቤቱ ያወጣል።+

  • ኤርምያስ 51:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ድምፁን ሲያሰማ

      በሰማያት ያሉ ውኃዎች ይናወጣሉ፤

      ደመና* ከምድር ዳርቻዎች ወደ ላይ እንዲወጣ ያደርጋል።

      በዝናብ ጊዜ መብረቅን ያበርቃል፤*

      ነፋሱንም ከግምጃ ቤቱ ያወጣል።+

  • ዮናስ 1:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 4 ከዚያም ይሖዋ በባሕሩ ላይ ኃይለኛ ነፋስ አመጣ፤ ከባድ ማዕበል ስለተነሳ መርከቧ ልትሰበር ተቃረበች።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ