የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 39:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 በእርግጥም ሰው ሁሉ የሚመላለሰው እንደ ጥላ ነው።

      ላይ ታች የሚለው* በከንቱ ነው።

      ማን እንደሚጠቀምበት ሳያውቅ ንብረት ያከማቻል።+

  • ምሳሌ 11:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 በቁጣ ቀን ሀብት ፋይዳ አይኖረውም፤*+

      ጽድቅ ግን ከሞት ይታደጋል።+

  • ምሳሌ 23:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ሀብት ለማግኘት አትልፋ።+

      ይህን ትተህ በማስተዋል ተመላለስ።*

  • መክብብ 2:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ከኋላዬ ለሚመጣው ሰው ትቼው ስለምሄድ+ ከፀሐይ በታች እጅግ የደከምኩበትን ሥራ ሁሉ+ ጠላሁ።

  • ሉቃስ 12:19, 20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ነፍሴንም* “ነፍሴ* ሆይ፣ ለብዙ ዘመን የሚበቃ የተከማቸ ሀብት አለሽ፤ እንግዲህ ዘና በይ፣ ብዪ፣ ጠጪ፣ ደስም ይበልሽ” እላታለሁ።’ 20 አምላክ ግን ‘አንተ ማስተዋል የጎደለህ፣ በዚህች ሌሊት ሕይወትህን* ይፈልጓታል። ታዲያ ያከማቸኸው ነገር ለማን ይሆናል?’ አለው።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ