የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 41:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 41 ለተቸገረ ሰው የሚያስብ ደስተኛ ነው፤+

      በመከራ ቀን ይሖዋ ይታደገዋል።

  • ምሳሌ 19:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ኢሳይያስ 58:7, 8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ምግብህን ለተራበው እንድታካፍል፣+

      ድሆችንና ቤት የሌላቸውን ወደ ቤትህ እንድታስገባ፣

      የተራቆተ ሰው ስታይ እንድታለብስ፣+

      ለሥጋ ዘመድህም ጀርባህን እንዳትሰጥ ነው።

       8 በዚህ ጊዜ ብርሃንህ እንደ ንጋት ጮራ ይፈነጥቃል፤+

      ፈውስህም ፈጥኖ ይመጣል።

      ጽድቅህም በፊትህ ይሄዳል፤

      የይሖዋም ክብር ደጀን ይሆንልሃል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ