የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 5:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 የጋጠወጥ* ሴት ከንፈር እንደ ማር እንጀራ ያንጠባጥባልና፤+

      አፏም ከዘይት ይለሰልሳል።+

  • ምሳሌ 5:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 በመላው ጉባኤ መካከል*

      ሙሉ በሙሉ ልጠፋ ምንም አልቀረኝም ነበር።”+

  • ምሳሌ 7:22, 23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ለእርድ እንደሚነዳ በሬ፣

      ለቅጣትም በእግር ግንድ* እንደታሰረ ሞኝ ሰው በድንገት ይከተላታል፤+

      23 ፍላጻ ጉበቱን እስኪሰነጥቀው ድረስ፣

      በወጥመድ ለመያዝ እንደምትቸኩል ወፍ ተከትሏት ይሄዳል፤ ሕይወቱን* ሊያሳጣው እንደሚችል አላወቀም።+

  • ምሳሌ 22:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 የጋጠወጥ* ሴት አፍ ጥልቅ ጉድጓድ ነው።+

      ይሖዋ ያወገዘው ሰው እዚያ ውስጥ ይወድቃል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ