የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 107:33
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 33 እሱ ወንዞችን ወደ በረሃ፣

      የውኃ ምንጮችንም ወደ ደረቅ መሬት ይለውጣል፤+

  • መዝሙር 114:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 114 እስራኤል ከግብፅ ሲወጣ፣+

      የያዕቆብ ቤት ባዕድ ቋንቋ ከሚናገር ሕዝብ ተለይቶ ሲሄድ፣

  • መዝሙር 114:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ባሕሩ ይህን አይቶ ሸሸ፤+

      ዮርዳኖስ ወደ ኋላ ተመለሰ።+

  • ኢሳይያስ 42:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ተራሮችንና ኮረብቶችን አወድማለሁ፤

      ደግሞም በላያቸው ላይ ያለውን ተክል ሁሉ አደርቃለሁ።

      ወንዞችን ደሴቶች* አደርጋለሁ፤

      ቄጠማ የሞላባቸውንም ኩሬዎች አደርቃለሁ።+

  • ናሆም 1:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ባሕሩን ይገሥጻል፤+ ያደርቀዋልም፤

      ወንዞቹንም በሙሉ ያደርቃቸዋል።+

      ባሳንና ቀርሜሎስ ይጠወልጋሉ፤+

      የሊባኖስ አበባዎችም ይጠወልጋሉ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ