የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 48:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ከባቢሎን ውጡ!+

      ከከለዳውያን ሽሹ!

      ይህን በእልልታ አስታውቁ! አውጁትም!+

      እስከ ምድር ዳርቻ እንዲሰማ አድርጉ።+

      እንዲህም በሉ፦ “ይሖዋ አገልጋዩን ያዕቆብን ተቤዥቶታል።+

  • ኤርምያስ 50:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 “ከባቢሎን መካከል ወጥታችሁ ሽሹ፤

      ከከለዳውያንም ምድር ውጡ፤+

      መንጋውንም እንደሚመሩ እንስሳት* ሁኑ።

  • ኤርምያስ 51:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ከባቢሎን መካከል ሸሽታችሁ ውጡ፤

      ሕይወታችሁን* አድኑ።+

      በእሷ በደል የተነሳ አትጥፉ።

      ይህ የይሖዋ የበቀል ጊዜ ነውና።

      ላደረገችው ነገር የእጇን ይከፍላታል።+

  • ዘካርያስ 2:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 “ኑ! ኑ! ከሰሜን ምድር ሽሹ”+ ይላል ይሖዋ።

      “ወደ አራቱ የሰማይ ነፋሳት በትኛችኋለሁና”+ ይላል ይሖዋ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ