-
ኢሳይያስ 60:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 ዓይንሽን አንስተሽ ዙሪያሽን ተመልከቺ!
ሁሉም አንድ ላይ ተሰብስበዋል፤ ወደ አንቺም እየመጡ ነው።
-
-
ኢሳይያስ 66:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 የእስራኤል ልጆች በንጹሕ ዕቃ ስጦታ ይዘው ወደ ይሖዋ ቤት እንደሚያመጡ፣ ወንድሞቻችሁን ሁሉ ለይሖዋ ስጦታ እንዲሆኑ ከየብሔራቱ በፈረሶች፣ በሠረገሎች፣ ጥላ ባላቸው ጋሪዎች፣ በበቅሎዎችና በፈጣን ግመሎች ጭነው ወደተቀደሰው ተራራዬ ወደ ኢየሩሳሌም ያመጧቸዋል”+ ይላል ይሖዋ።
-