የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 31:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ግብፃውያን ግን ተራ ሰዎች እንጂ አምላክ አይደሉም፤

      ፈረሶቻቸው ሥጋ እንጂ መንፈስ አይደሉም።+

      ይሖዋ እጁን ሲዘረጋ፣

      እርዳታ የሚሰጥ ሁሉ ይሰናከላል፤

      እርዳታ ተቀባዩም ሁሉ ይወድቃል፤

      ሁሉም አንድ ላይ ይጠፋሉ።

  • ኤርምያስ 2:36
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 36 መንገድሽን በመለዋወጥ የምትፈጽሚውን ድርጊት አቅልለሽ የምትመለከቺው ለምንድን ነው?

      በአሦር እንዳፈርሽ ሁሉ+

      በግብፅም ታፍሪያለሽ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ