-
ኢሳይያስ 31:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 ግብፃውያን ግን ተራ ሰዎች እንጂ አምላክ አይደሉም፤
ፈረሶቻቸው ሥጋ እንጂ መንፈስ አይደሉም።+
ይሖዋ እጁን ሲዘረጋ፣
እርዳታ የሚሰጥ ሁሉ ይሰናከላል፤
እርዳታ ተቀባዩም ሁሉ ይወድቃል፤
ሁሉም አንድ ላይ ይጠፋሉ።
-
-
ኤርምያስ 2:36አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
36 መንገድሽን በመለዋወጥ የምትፈጽሚውን ድርጊት አቅልለሽ የምትመለከቺው ለምንድን ነው?
-