-
ኢሳይያስ 14:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 “የጃርት መኖሪያና ረግረጋማ ቦታ አደርጋታለሁ፤ በጥፋት መጥረጊያም እጠርጋታለሁ”+ ይላል የሠራዊት ጌታ ይሖዋ።
-
-
ኤርምያስ 50:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 ከሰሜን አንድ ብሔር በእሷ ላይ ተነስቷልና።+
እሱም ምድሪቷን አስፈሪ ቦታ ያደርጋታል፤
በእሷ ውስጥ የሚኖር ሰው የለም።
ሰውም ሆነ እንስሳ ሸሽቷል፤
አካባቢውን ለቀው ሄደዋል።”
-