-
ኢሳይያስ 48:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 ምን ያህል ልበ ደንዳና እንደሆንክ፣
ይኸውም የአንገትህ ጅማት ብረት፣ ግንባርህም መዳብ መሆኑን ስለማውቅ፣+
-
ኤርምያስ 5:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 ነገር ግን ይህ ሕዝብ ልቡ ግትርና ዓመፀኛ ነው፤
ጀርባቸውን ሰጥተው በራሳቸው መንገድ ሄደዋል።+
-
-
-