የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 23:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 ስለ ጢሮስ የተነገረ የፍርድ መልእክት፦+

      እናንተ የተርሴስ መርከቦች+ ዋይ ዋይ በሉ!

      ወደቧ ወድሟልና፤ ወደ እሷ መግባት አይቻልም።

      ከኪቲም+ አገር ወሬው ደርሷቸዋል።

  • ኤርምያስ 47:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ምክንያቱም የሚመጣው ቀን ፍልስጤማውያንን+ ሁሉ ያጠፋል፤

      በሕይወት ተርፈው ጢሮስንና+ ሲዶናን+ የሚረዱትን ሁሉ ያስወግዳል።

      ይሖዋ ፍልስጤማውያንን

      ይኸውም ከካፍቶር*+ ደሴት የመጡ ቀሪዎችን ያጠፋልና።

  • ሕዝቅኤል 26:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 3 ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘ጢሮስ ሆይ፣ እነሆ በአንቺ ላይ ተነስቻለሁ፤ ባሕር ሞገዱን እንደሚያስነሳ ብዙ ብሔራትን በአንቺ ላይ አስነሳለሁ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ