የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 4:30
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 30 ከጊዜ በኋላ ከባድ ጭንቀት ውስጥ ስትገባና እነዚህ ሁሉ ነገሮች በአንተ ላይ ሲደርሱ ያኔ ወደ አምላክህ ወደ ይሖዋ ትመለሳለህ፤ ድምፁንም ትሰማለህ።+

  • መዝሙር 80:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 አምላክ ሆይ፣ ወደ ቀድሞው ሁኔታችን መልሰን፤+

      እንድንም ዘንድ ፊትህን በእኛ ላይ አብራ።+

  • መዝሙር 85:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 የመዳናችን አምላክ ሆይ፣ ወደ ቀድሞ ሁኔታችን መልሰን፤*

      በእኛ የተነሳ ያደረብህን ቁጣም መልስ።+

  • ኤርምያስ 31:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 “የኤፍሬምን ሲቃ በእርግጥ ሰምቻለሁ፤

      ‘እንዳልተገራ ጥጃ አረምከኝ፤

      እኔም ታረምኩ።

      መልሰኝ፤ እኔም ወዲያውኑ እመለሳለሁ፤

      አንተ አምላኬ ይሖዋ ነህና።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ