-
ኢሳይያስ 34:6-8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 ይሖዋ ሰይፍ አለው፤ ሰይፉም በደም ትሸፈናለች።
በኤዶምም ምድር
ታላቅ እርድ ያዘጋጃልና።+
7 የዱር በሬዎች ከእነሱ ጋር ይወድቃሉ፤
ወይፈኖችም ከብርቱ ኮርማዎች ጋር ይወድቃሉ።
ምድራቸውም በደም ይሸፈናል፤
አፈራቸውም በስብ ይርሳል።”
-
-
ሶፎንያስ 1:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 በሉዓላዊው ጌታ በይሖዋ ፊት ዝም በሉ፤ የይሖዋ ቀን ቀርቧልና።+
ይሖዋ መሥዋዕት አዘጋጅቷል፤ የጠራቸውን ቀድሷል።
-