የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ነገሥት 14:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 ከዚህ ይልቅ ከአንተ በፊት ከነበሩት ሁሉ የከፋ ድርጊት ፈጸምክ፤ እኔንም ለማስቆጣት ለራስህ ሌላ አምላክና ከብረት የተሠሩ ምስሎችን* ሠራህ፤+ ጀርባህንም ሰጠኸኝ።+

  • ነህምያ 9:26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 “ይሁንና ለመታዘዝ እንቢተኞች በመሆን በአንተ ላይ ዓመፁ፤+ ለሕግህም ጀርባቸውን ሰጡ።* ወደ አንተ እንዲመለሱ ሲያስጠነቅቋቸው የነበሩትን ነቢያትህን ገደሉ፤ ከፍተኛ ንቀት የሚንጸባረቅባቸውንም ተግባሮች ፈጸሙ።+

  • ኢሳይያስ 17:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 አንቺ፣* አዳኝ አምላክሽን ረስተሻልና፤+

      መሸሸጊያ ዓለትሽንም+ አላስታወስሽም።

      ያማሩ ተክሎችን ያለማሽውና

      በመካከሉም የባዕድ* ቡቃያ የተከልሽው ለዚህ ነው።

  • ኤርምያስ 2:32
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 ለመሆኑ አንዲት ድንግል ጌጣጌጧን፣

      ሙሽሪትስ ጌጠኛ መቀነቷን* ትረሳለች?

      የገዛ ሕዝቤ ግን ስፍር ቁጥር ለሌላቸው ቀናት ረስቶኛል።+

  • ኤርምያስ 13:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 ይህ ዕጣሽ፣ ሰፍሬም የሰጠሁሽ ድርሻሽ ነው” ይላል ይሖዋ፤

      “ምክንያቱም እኔን ረስተሽኛል፤+ በሐሰትም ትታመኛለሽ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ