-
1 ሳሙኤል 2:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ከዚያም ሐና እንዲህ ስትል ጸለየች፦
አፌ በጠላቶቼ ላይ ተከፈተ፣
በማዳን ሥራዎችህ ደስ ብሎኛልና።
-
-
መዝሙር 18:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ይሖዋ ቋጥኜ፣ ምሽጌና ታዳጊዬ ነው።+
-