የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 15:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 2 አዳኜ ስለሆነልኝ ያህ* ብርታቴና ኃይሌ ነው።+

      እሱ አምላኬ ነው፤ አወድሰዋለሁ፤+ የአባቴ አምላክ ነው፤+ እኔም ከፍ ከፍ አደርገዋለሁ።+

  • 1 ሳሙኤል 2:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 2 ከዚያም ሐና እንዲህ ስትል ጸለየች፦

      “ልቤ በይሖዋ ሐሴት አደረገ፤+

      ቀንዴም* በይሖዋ ከፍ ከፍ አለ።

      አፌ በጠላቶቼ ላይ ተከፈተ፣

      በማዳን ሥራዎችህ ደስ ብሎኛልና።

  • መዝሙር 18:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ይሖዋ ቋጥኜ፣ ምሽጌና ታዳጊዬ ነው።+

      አምላኬ የምሸሸግበት ዓለቴ ነው፤+

      ጋሻዬ፣ የመዳኔ ቀንድና* አስተማማኝ መጠጊያዬ ነው።+

  • መዝሙር 27:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 ይሖዋ ብርሃኔና+ አዳኜ ነው።

      ማንን እፈራለሁ?+

      ይሖዋ የሕይወቴ ተገን ነው።+

      ማን ያሸብረኛል?

  • ኢሳይያስ 61:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 እኔ በይሖዋ እጅግ ደስ ይለኛል።

      ሁለንተናዬ በአምላኬ ሐሴት ያደርጋል።*+

      የመዳንን መጎናጸፊያ አልብሶኛልና፤+

      የካህን ዓይነት ጥምጥም+ እንደሚያደርግ ሙሽራ፣

      በጌጣጌጧም ራሷን እንዳስዋበች ሙሽሪት

      የጽድቅ ቀሚስ አልብሶኛል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ