-
ኤርምያስ 22:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 “‘ይህን ቃል ባትታዘዙ ግን’ ይላል ይሖዋ፣ ‘ይህ ቤት እንደሚወድም በራሴ እምላለሁ።’+
-
-
ማቴዎስ 21:43አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
43 የአምላክ መንግሥት ከእናንተ ተወስዶ ፍሬውን ለሚያፈራ ሕዝብ ይሰጣል የምላችሁ ለዚህ ነው።
-