የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 103:2, 3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ይሖዋን ላወድስ፤*

      ያደረጋቸውን ነገሮች ሁሉ ፈጽሞ አልርሳ።+

       3 እሱ በደልሽን ሁሉ ይቅር ይላል፤+

      ሕመምሽንም ሁሉ ይፈውሳል፤+

  • መዝሙር 130:3, 4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ያህ* ሆይ፣ አንተ ስህተትን የምትከታተል* ቢሆን ኖሮ፣

      ይሖዋ ሆይ፣ ማን ሊቆም ይችል ነበር?+

       4 በአንተ ዘንድ በእርግጥ ይቅርታ አለና፤+

      ይህም ሰዎች አንተን እንዲፈሩ* ያደርጋል።+

  • ኢሳይያስ 43:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 ስለ ራሴ ስል+ በደልህን* እኔ ራሴ እደመስሰዋለሁ፤+

      ኃጢአትህንም አላስታውስም።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ