የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ሳሙኤል 29
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

1 ሳሙኤል የመጽሐፉ ይዘት

      • ፍልስጤማውያን በዳዊት ላይ ጥርጣሬ አደረባቸው (1-11)

1 ሳሙኤል 29:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 28:1
  • +ኢያሱ 19:17, 18፤ 1ሳሙ 29:11

1 ሳሙኤል 29:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 28:2

1 ሳሙኤል 29:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 27:7, 12

1 ሳሙኤል 29:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ዜና 12:19
  • +1ሳሙ 14:21

1 ሳሙኤል 29:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 18:7፤ 21:11

1 ሳሙኤል 29:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 21:10፤ 27:2
  • +1ሳሙ 28:2
  • +1ሳሙ 27:11, 12
  • +1ሳሙ 29:3, 9

1 ሳሙኤል 29:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 27:12

1 ሳሙኤል 29:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢያሱ 19:17, 18፤ 1ሳሙ 29:1

ተዛማጅ ሐሳብ

1 ሳሙ. 29:11ሳሙ 28:1
1 ሳሙ. 29:1ኢያሱ 19:17, 18፤ 1ሳሙ 29:11
1 ሳሙ. 29:21ሳሙ 28:2
1 ሳሙ. 29:31ሳሙ 27:7, 12
1 ሳሙ. 29:41ዜና 12:19
1 ሳሙ. 29:41ሳሙ 14:21
1 ሳሙ. 29:51ሳሙ 18:7፤ 21:11
1 ሳሙ. 29:61ሳሙ 21:10፤ 27:2
1 ሳሙ. 29:61ሳሙ 28:2
1 ሳሙ. 29:61ሳሙ 27:11, 12
1 ሳሙ. 29:61ሳሙ 29:3, 9
1 ሳሙ. 29:91ሳሙ 27:12
1 ሳሙ. 29:11ኢያሱ 19:17, 18፤ 1ሳሙ 29:1
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
1 ሳሙኤል 29:1-11

አንደኛ ሳሙኤል

29 ፍልስጤማውያን+ ሠራዊታቸውን በሙሉ በአፌቅ አሰባሰቡ፤ እስራኤላውያን ደግሞ በኢይዝራኤል+ በሚገኘው ምንጭ አጠገብ ሰፍረው ነበር። 2 የፍልስጤም ገዢዎችም በመቶዎችና በሺዎች እየሆኑ አለፉ፤ ዳዊትና ሰዎቹም ከአንኩስ+ ጋር ሆነው ከኋላ ተሰልፈው ይሄዱ ነበር። 3 የፍልስጤም መኳንንት ግን “እነዚህ ዕብራውያን እዚህ ምን ያደርጋሉ?” አሉ። በዚህ ጊዜ አንኩስ የፍልስጤምን መኳንንት “ይህ ሰው ከእኔ ጋር ለአንድ ዓመት ወይም ከዚያ በላይ አብሮኝ የኖረው የእስራኤል ንጉሥ የሳኦል አገልጋይ የሆነው ዳዊት ነው።+ ወደ እኔ ከተጠጋበት ቀን አንስቶ እስከዚህች ዕለት ድረስ ምንም ስህተት አላገኘሁበትም” አላቸው። 4 የፍልስጤም መኳንንት ግን በእሱ ላይ ተቆጥተው እንዲህ አሉት፦ “ይህ ሰው እንዲመለስ አድርግ።+ ወደሰጠኸውም ስፍራ ይመለስ። በውጊያው ወቅት እኛኑ ዞሮ እንዳይወጋን+ አብሮን ወደ ጦርነቱ እንዲሄድ ማድረግ የለብህም። ደግሞስ ከጌታው ጋር ለመታረቅ የእኛን ሰዎች ራስ ቆርጦ ከመውሰድ በስተቀር ምን የተሻለ ነገር ሊያደርግ ይችላል? 5 ይህ ሰው

‘ሳኦል ሺዎችን ገደለ፤

ዳዊት ደግሞ አሥር ሺዎችን ገደለ’ በማለት እየዘፈኑ የጨፈሩለት ዳዊት አይደለም?”+

6 በመሆኑም አንኩስ+ ዳዊትን ጠርቶ እንዲህ አለው፦ “ሕያው በሆነው በይሖዋ እምላለሁ፣ አንተ ቅን ሰው ነህ፤ በእኔ በኩል ከሠራዊቴ ጋር አብረህ ብትዘምት ደስ ባለኝ፤+ ምክንያቱም ወደ እኔ ከመጣህበት ቀን አንስቶ እስከዚህች ዕለት ድረስ ምንም ስህተት አላገኘሁብህም።+ ሆኖም ገዢዎቹ አላመኑህም።+ 7 ስለዚህ በሰላም ተመለስ፤ የፍልስጤም ገዢዎችን ቅር የሚያሰኝ ምንም ነገር አታድርግ።” 8 ዳዊት ግን አንኩስን “ምን አደረግኩ? ወደ አንተ ከመጣሁበት ጊዜ አንስቶ እስከዚህች ዕለት ድረስ በአገልጋይህ ላይ ምን ጥፋት አግኝተህበታል? ከአንተ ጋር የማልሄደውና ከንጉሡ ከጌታዬ ጠላቶች ጋር የማልዋጋው ለምንድን ነው?” አለው። 9 አንኩስም ዳዊትን እንዲህ አለው፦ “በእኔ በኩል አንተ እንደ አምላክ መልአክ ጥሩ ሰው ነህ።+ የፍልስጤም መኳንንት ግን ‘ከእኛ ጋር ለጦርነት እንዲወጣ አታድርግ’ አሉኝ። 10 አሁንም አብረውህ ከመጡት የጌታህ አገልጋዮች ጋር በማለዳ ተነሱ፤ ልክ ጎህ ሲቀድ ጉዞ ጀምሩ።”

11 በመሆኑም ዳዊትና ሰዎቹ ወደ ፍልስጤማውያን ምድር ለመመለስ በጠዋት ተነሱ፤ ፍልስጤማውያንም ወደ ኢይዝራኤል+ ወጡ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ