የካቲት 27 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
የካቲት 27 የሚጀምር ሳምንት
መዝሙር 24 እና ጸሎት
□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦
fy ምዕ. 6 ከአን. 17-25 (25 ደቂቃ)
□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ኢሳይያስ 63-66 (10 ደቂቃ)
የቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት ክለሳ (20 ደቂቃ)
□ የአገልግሎት ስብሰባ፦
10 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች። በቅርብ ጊዜ ለደረሰን መጠበቂያ ግንብ የተዘጋጀውን የአቀራረብ ናሙና በመጠቀም በመጋቢት ወር የመጀመሪያ ቅዳሜ እንዴት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ማስጀመር እንደሚቻል የሚያሳይ ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ።
25 ደቂቃ፦ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ እምነት የሌላቸውን ሰዎች እርዱ። በማመራመር መጽሐፍ ገጽ 63-67 ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ። አንድ ወይም ሁለት ሠርቶ ማሳያዎች እንዲቀርቡ አድርግ።
መዝሙር 17 እና ጸሎት