የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 4/11 ገጽ 8
  • የናሙና አቀራረቦች

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የናሙና አቀራረቦች
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአቀራረብ ናሙናዎች
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2012
  • መጽሔቶችን ለማበርከት ምን ማለት ይቻላል?
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
  • የአቀራረብ ናሙናዎች
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
  • የአቀራረብ ናሙናዎች
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2012
ለተጨማሪ መረጃ
የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
km 4/11 ገጽ 8

የናሙና አቀራረቦች

በግንቦት ወር የመጀመሪያ ቅዳሜ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ለማስጀመር የሚረዳ አቀራረብ

“‘አምላክ ክፋትና መከራ እንዲኖር የፈቀደው ለምንድን ነው’ ብለው ጠይቀው ያውቃሉ? [ሐሳቡን እንዲገልጽ ዕድል ስጠው።] ይህን በተመለከተ አንድ ግሩም ሐሳብ ባካፍልዎት ደስ ይለኛል።” በግንቦት 1 መጠበቂያ ግንብ እትም ገጽ 16 ላይ ከሚገኘው የመጀመሪያ ንዑስ ርዕስ በታች ያለውን ሐሳብና አንዱን ጥቅስ አብራችሁ አንብቡ። መጽሔቶቹን አበርክትለትና በቀጣዩ ጥያቄ ላይ ለመወያየት ቀጠሮ ያዝ።

ግንቦት 1 መጠበቂያ ግንብ

መዝሙር 37:10, 11⁠ን አንብብ። ከዚያም እንዲህ በል፦ “በቅርቡ ይህ ተስፋ ፍጻሜውን ሲያገኝ መመልከት የምንችል ይመስልዎታል? [ሐሳቡን እንዲገልጽ ዕድል ስጠው።] ይህ መጽሔት፣ አሁን ያነበብነው ተስፋ በቅርቡ እንደሚፈጸም የሚጠቁሙትንና በአሁኑ ወቅት እየተፈጸሙ ያሉትን ስድስት የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች ያብራራል።”

ግንቦት 2011 ንቁ!

“የሰው ልጆች በዝግመተ ለውጥ አማካኝነት ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሱ እንስሳት እንደሆኑ አንዳንዶች ይናገራሉ። እርስዎስ ስለዚህ ጉዳይ ምን ይላሉ? [ሐሳቡን እንዲገልጽ ዕድል ስጠው። ከዚያም መዝሙር 139:14⁠ን አንብብ።] እርግጥ ነው፣ መዝሙራዊው የሰው አካል ስላሉት አስደናቂ ነገሮች ያለው እውቀት ውስን ነበር። ይህ መጽሔት ስለ ሰው ልጅ አካል የደረስንበትን እውቀትና ከእንሰሳት የሚለየን ምን እንደሆነ ያብራራል።”

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ