-
ዘዳግም 32:39አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
እኔ እገድላለሁ፤ እኔ ሕያው አደርጋለሁ።+
-
-
ዮሐንስ 11:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 ማርታም “በመጨረሻው ቀን በትንሣኤ እንደሚነሳ አውቃለሁ” አለችው።+
-
-
1 ቆሮንቶስ 15:55አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
55 “ሞት ሆይ፣ ድል አድራጊነትህ የት አለ? ሞት ሆይ፣ መንደፊያህ የት አለ?”+
-