-
ዘፀአት 14:30አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
30 በዚህ መንገድ ይሖዋ በዚያ ቀን እስራኤላውያንን ከግብፃውያን እጅ አዳነ፤+ እስራኤላውያንም የግብፃውያን ሬሳ በባሕሩ ዳርቻ ላይ ወድቆ ተመለከቱ።
-
-
ኢሳይያስ 37:36አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
36 የይሖዋም መልአክ ወጥቶ በአሦራውያን ሰፈር የነበሩትን 185,000 ሰዎች ገደለ። ሰዎችም በማለዳ ሲነሱ ሬሳውን አዩ።+
-