የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 64:2, 3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ከክፉ ሰዎች ስውር ሴራ፣

      ከክፉ አድራጊዎች ሸንጎ ጠብቀኝ፤+

       3 እነሱ ምላሳቸውን እንደ ሰይፍ ይስላሉ፤

      መርዘኛ ቃላቸውን እንደ ቀስት ያነጣጥራሉ፤

  • መዝሙር 121:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 እነሆ፣ እስራኤልን የሚጠብቀው፣

      ፈጽሞ አያንቀላፋም፤ ደግሞም አይተኛም።+

  • መዝሙር 121:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ቀን ፀሐይ አይመታህም፤+

      ሌሊትም ጨረቃ አይጎዳህም።+

  • ኢሳይያስ 54:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 አንቺን ለማጥቃት የተሠራ ማንኛውም መሣሪያ ይከሽፋል፤+

      አንቺን ለመክሰስ የሚነሳን ምላስ ሁሉ ትፈርጂበታለሽ።

      የይሖዋ አገልጋዮች ውርሻ* ይህ ነው፤

      ጽድቃቸውም ከእኔ ዘንድ ነው” ይላል ይሖዋ።+

  • ኢሳይያስ 60:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 እነሆ፣ ጨለማ ምድርን፣

      ድቅድቅ ጨለማም ብሔራትን ይሸፍናል፤

      በአንቺ ላይ ግን ይሖዋ ያበራል፤

      ክብሩም በአንቺ ላይ ይታያል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ