-
ዘሌዋውያን 18:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 “‘ከእነዚህ ነገሮች በየትኛውም ራሳችሁን አታርክሱ፤ ምክንያቱም ከእናንተ ፊት አባርሬ የማስወጣቸው ብሔራት ራሳቸውን በእነዚህ ነገሮች አርክሰዋል።+
-
-
2 ዜና መዋዕል 33:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 ምናሴም ይሖዋ ከእስራኤላውያን ፊት ካጠፋቸው ብሔራት የባሰ ክፉ ነገር እንዲሠሩ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ነዋሪዎች አሳተ።+
-