-
ኤርምያስ 51:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
በእሷ በደል የተነሳ አትጥፉ።
ይህ የይሖዋ የበቀል ጊዜ ነውና።
ላደረገችው ነገር የእጇን ይከፍላታል።+
-
-
ኤርምያስ 51:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 ደግሞም በጽዮን፣ በፊታችሁ ለሠሩት ክፋት ሁሉ
ባቢሎንንና የከለዳውያን ምድር ነዋሪዎችን በሙሉ ዋጋቸውን እከፍላቸዋለሁ”+ ይላል ይሖዋ።
-