የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 137:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 በቅርቡ የምትጠፊው አንቺ የባቢሎን ሴት ልጅ ሆይ፣+

      በእኛ ላይ በፈጸምሽው በዚያው ድርጊት

      ብድራትሽን የሚመልስ ደስተኛ ይሆናል።+

  • ኤርምያስ 50:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 እናንተ ደጋን የምትወጥሩ* ሁሉ፣

      ባቢሎንን ለመውጋት በዙሪያዋ ተሰለፉ።

      ፍላጻ ወርውሩባት፤ በይሖዋ ላይ ኃጢአት ስለሠራች+

      አንድም ፍላጻ አታስቀሩ።+

  • ኤርምያስ 50:27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 ወይፈኖቿን ሁሉ እረዱ፤+

      ወደ እርድ ቦታ ይውረዱ።

      ቀናቸው ይኸውም የሚመረመሩበት ጊዜ

      ስለደረሰ ወዮላቸው!

  • ዳንኤል 5:26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 “የቃላቱ ትርጉም ይህ ነው፦ ሚኒ ማለት አምላክ የመንግሥትህን ዘመን ቆጠረው፤ ወደ ፍጻሜም አመጣው ማለት ነው።+

  • ዳንኤል 5:30
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 30 በዚያኑ ሌሊት ከለዳዊው ንጉሥ ቤልሻዛር ተገደለ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ