-
ዘሌዋውያን 6:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 “‘የእህል መባ ሕግ ደግሞ ይህ ነው፦+ እናንተ የአሮን ወንዶች ልጆች በመሠዊያው ፊት ለፊት በይሖዋ ፊት ታቀርቡታላችሁ።
-
-
ዘሌዋውያን 7:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 “‘የበደል መባ ሕግ ይህ ነው፦+ ይህ እጅግ የተቀደሰ ነገር ነው።
-