የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 32:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 በደሉ ይቅር የተባለለት፣ ኃጢአቱ የተሸፈነለት* ሰው+ ደስተኛ ነው።

  • መዝሙር 51:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 51 አምላክ ሆይ፣ እንደ ታማኝ ፍቅርህ መጠን ሞገስ አሳየኝ።+

      እንደ ታላቅ ምሕረትህ መተላለፌን ደምስስ።+

  • መዝሙር 103:2, 3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ይሖዋን ላወድስ፤*

      ያደረጋቸውን ነገሮች ሁሉ ፈጽሞ አልርሳ።+

       3 እሱ በደልሽን ሁሉ ይቅር ይላል፤+

      ሕመምሽንም ሁሉ ይፈውሳል፤+

  • ኢሳይያስ 1:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ኢሳይያስ 43:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 ስለ ራሴ ስል+ በደልህን* እኔ ራሴ እደመስሰዋለሁ፤+

      ኃጢአትህንም አላስታውስም።+

  • ኢሳይያስ 44:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 በደልህን በደመና፣

      ኃጢአትህንም ጥቅጥቅ ባለ ደመና እሸፍነዋለሁ።+

      ወደ እኔ ተመለስ፤ እኔም እቤዥሃለሁ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ