የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 16
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኢሳይያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • ለሞዓብ የተነገረው የፍርድ መልእክት ቀጣይ ክፍል (1-14)

ኢሳይያስ 16:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወንዝ ማቋረጥ የሚቻልበት ጥልቀት የሌለው የወንዝ ክፍል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘኁ 21:13
  • +ኤር 48:19

ኢሳይያስ 16:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 48:8, 42

ኢሳይያስ 16:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 7:16, 17
  • +መዝ 45:6፤ 72:1, 2፤ ኢሳ 9:6, 7፤ 32:1፤ ኤር 23:5

ኢሳይያስ 16:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 48:26, 29፤ ሶፎ 2:9, 10
  • +አሞጽ 2:1

ኢሳይያስ 16:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 15:2፤ ኤር 48:20
  • +2ነገ 3:24, 25

ኢሳይያስ 16:8

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ቀይ የወይን ዘለላዎች የያዙ ቅርንጫፎቹን።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢያሱ 13:15, 17
  • +ዘኁ 32:37, 38፤ ኢያሱ 13:15, 19
  • +ኢያሱ 13:24, 25፤ ኤር 48:32

ኢሳይያስ 16:9

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “ምክንያቱም የበጋ ፍሬና መከር በምትሰበስቡበት ጊዜ የጦርነት ሁካታ መጥቷል” ማለትም ሊሆን ይችላል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 15:4፤ ኤር 48:34

ኢሳይያስ 16:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 48:33
  • +ሶፎ 2:9

ኢሳይያስ 16:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 15:1, 5፤ ኤር 48:36

ኢሳይያስ 16:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 48:7, 35

ኢሳይያስ 16:14

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “አንድ ቅጥር ሠራተኛ እንደሚያደርገው በጥንቃቄ ተቆጥሮ።” ይህም ልክ በሦስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ማለት ነው።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 25:10፤ ኤር 48:46, 47፤ ሶፎ 2:9

ተዛማጅ ሐሳብ

ኢሳ. 16:2ዘኁ 21:13
ኢሳ. 16:2ኤር 48:19
ኢሳ. 16:4ኤር 48:8, 42
ኢሳ. 16:52ሳሙ 7:16, 17
ኢሳ. 16:5መዝ 45:6፤ 72:1, 2፤ ኢሳ 9:6, 7፤ 32:1፤ ኤር 23:5
ኢሳ. 16:6ኤር 48:26, 29፤ ሶፎ 2:9, 10
ኢሳ. 16:6አሞጽ 2:1
ኢሳ. 16:7ኢሳ 15:2፤ ኤር 48:20
ኢሳ. 16:72ነገ 3:24, 25
ኢሳ. 16:8ኢያሱ 13:15, 17
ኢሳ. 16:8ዘኁ 32:37, 38፤ ኢያሱ 13:15, 19
ኢሳ. 16:8ኢያሱ 13:24, 25፤ ኤር 48:32
ኢሳ. 16:9ኢሳ 15:4፤ ኤር 48:34
ኢሳ. 16:10ኤር 48:33
ኢሳ. 16:10ሶፎ 2:9
ኢሳ. 16:11ኢሳ 15:1, 5፤ ኤር 48:36
ኢሳ. 16:12ኤር 48:7, 35
ኢሳ. 16:14ኢሳ 25:10፤ ኤር 48:46, 47፤ ሶፎ 2:9
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኢሳይያስ 16:1-14

ኢሳይያስ

16 ከሴላ በምድረ በዳው በኩል አድርጋችሁ

በጽዮን ሴት ልጅ ተራራ ለሚገኘው

ለምድሪቱ ገዢ አውራ በግ ላኩ።

 2 የሞዓብ ሴቶች ልጆች በአርኖን+ መልካ*

ከጎጆው እንደተባረረ ወፍ ይሆናሉ።+

 3 “ምክር ለግሱ፤ ውሳኔውን ተግባራዊ አድርጉ።

እኩለ ቀን ላይ እንደ ምሽት ጨለማ ያለ ጥላ አጥሉ።

የተበተኑትን ሸሽጉ፤ የሚሸሹትንም አሳልፋችሁ አትስጡ።

 4 ሞዓብ ሆይ፣ የተበተኑት ሕዝቦቼ በአንተ ውስጥ ይኑሩ።

ከአጥፊው+ የተነሳ መሸሸጊያ ቦታ ሁንላቸው።

ጨቋኙ ፍጻሜው ይመጣል፤

ጥፋቱም ያበቃል፤

ሌሎችን የሚረግጡትም ከምድር ገጽ ይጠፋሉ።

 5 ከዚያም ዙፋን በታማኝ ፍቅር ጸንቶ ይመሠረታል።

በዳዊት ድንኳን ላይ በዙፋኑ የሚቀመጠው ታማኝ ይሆናል፤+

በትክክል ይፈርዳል፤ ጽድቅንም በቶሎ ያስፈጽማል።”+

 6 ስለ ሞዓብ ኩራት ይኸውም በጣም ኩሩ እንደሆነ ሰምተናል፤+

ስለ ትዕቢቱ፣ ስለ ኩራቱና ስለ ታላቅ ቁጣው ሰምተናል፤+

ይሁንና ድንፋታው ሁሉ ከንቱ ይሆናል።

 7 በመሆኑም ሞዓብ፣ ስለ ሞዓብ ዋይ ዋይ ይላል፤

አዎ፣ ሁሉም ዋይ ዋይ ይላሉ።+

የተመቱት ሰዎች ስለ ቂርሃረሰት+ የዘቢብ ቂጣ ያለቅሳሉ።

 8 በሃሽቦን+ እርከኖች ላይ የሚገኙት ተክሎች ጠውልገዋልና፤

የሲብማ+ የወይን ተክሎች ረግፈዋል፤

የብሔራት ገዢዎች ቀያይ ቅርንጫፎቹን* ረጋግጠዋል፤

እስከ ያዜር+ ደርሰዋል፤

በምድረ በዳውም ተንሰራፍተዋል።

ቀንበጦቹም ተዘርግተው እስከ ባሕሩ ድረስ ዘልቀዋል።

 9 ስለዚህ ስለ ያዜር እንዳለቀስኩት ለሲብማ የወይን ተክልም አለቅሳለሁ።

ሃሽቦንና ኤልዓሌ+ ሆይ፣ በእንባዬ አርሳችኋለሁ፤

ምክንያቱም የበጋ ፍሬና መከር በምትሰበስቡበት ወቅት የሚሰማው ጩኸት አብቅቷል።*

10 ሐሴትና ደስታ ከፍራፍሬ እርሻው ተወስዷል፤

በወይን እርሻዎቹም የደስታ ዝማሬ ወይም ጩኸት አይሰማም።+

ወይን የሚረግጥ ሰው ከእንግዲህ በወይን መጭመቂያው ውስጥ ወይን አይረግጥም፤

ጩኸቱን ሁሉ ጸጥ አሰኝቻለሁና።+

11 ከዚህም የተነሳ እንደሚርገበገብ የበገና ክር

ውስጤ ስለ ሞዓብ፣

አንጀቴም ስለ ቂርሃረሰት ይታወካል።+

12 ሞዓብ በከፍታ ስፍራው ላይ ራሱን ቢያደክምም እንኳ ዋጋ የለውም፤ ለመጸለይ ወደ መቅደሱ ቢመጣም ምንም ማድረግ አይችልም።+

13 ይሖዋ አስቀድሞ ስለ ሞዓብ የተናገረው ቃል ይህ ነው። 14 ደግሞም ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “ልክ እንደ ቅጥር ሠራተኛ የሥራ ዘመን፣* በሦስት ዓመት ጊዜ ውስጥ የሞዓብ ክብር በብዙ ብጥብጥ ይዋረዳል፤ የሚተርፉትም በጣም ጥቂትና እዚህ ግቡ የማይባሉ ይሆናሉ።”+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ