የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 17
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኢሳይያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • በደማስቆ ላይ የተላለፈ ፍርድ (1-11)

      • ይሖዋ ብሔራትን ይገሥጻቸዋል (12-14)

ኢሳይያስ 17:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 49:23፤ ዘካ 9:1
  • +2ነገ 16:8, 9፤ ኢሳ 8:4፤ አሞጽ 1:5

ኢሳይያስ 17:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘኁ 32:34፤ ኢያሱ 13:15, 16፤ 2ነገ 10:32, 33

ኢሳይያስ 17:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ነገ 17:6፤ ኢሳ 7:8፤ 28:1, 2፤ ሆሴዕ 5:14
  • +2ነገ 16:8, 9

ኢሳይያስ 17:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “የሥጋውም ውፍረት።”

ኢሳይያስ 17:5

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ረባዳማ ሜዳ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢያሱ 15:8, 12፤ 18:11, 16

ኢሳይያስ 17:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 4:27፤ 24:20

ኢሳይያስ 17:8

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሆሴዕ 8:6, 11
  • +2ዜና 31:1

ኢሳይያስ 17:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሆሴዕ 10:14፤ አሞጽ 3:11

ኢሳይያስ 17:10

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ኢየሩሳሌምን ያመለክታል።

  • *

    ወይም “የእንግዳ አምላክ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 50:22፤ ሆሴዕ 8:14
  • +ዘዳ 32:4፤ 2ሳሙ 22:32

ኢሳይያስ 17:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 28:30፤ ሆሴዕ 8:7

ተዛማጅ ሐሳብ

ኢሳ. 17:1ኤር 49:23፤ ዘካ 9:1
ኢሳ. 17:12ነገ 16:8, 9፤ ኢሳ 8:4፤ አሞጽ 1:5
ኢሳ. 17:2ዘኁ 32:34፤ ኢያሱ 13:15, 16፤ 2ነገ 10:32, 33
ኢሳ. 17:32ነገ 17:6፤ ኢሳ 7:8፤ 28:1, 2፤ ሆሴዕ 5:14
ኢሳ. 17:32ነገ 16:8, 9
ኢሳ. 17:5ኢያሱ 15:8, 12፤ 18:11, 16
ኢሳ. 17:6ዘዳ 4:27፤ 24:20
ኢሳ. 17:8ሆሴዕ 8:6, 11
ኢሳ. 17:82ዜና 31:1
ኢሳ. 17:9ሆሴዕ 10:14፤ አሞጽ 3:11
ኢሳ. 17:10መዝ 50:22፤ ሆሴዕ 8:14
ኢሳ. 17:10ዘዳ 32:4፤ 2ሳሙ 22:32
ኢሳ. 17:11ዘዳ 28:30፤ ሆሴዕ 8:7
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኢሳይያስ 17:1-14

ኢሳይያስ

17 በደማስቆ ላይ የተላለፈ ፍርድ፦+

“እነሆ፣ ደማስቆ ከተማ መሆኗ ይቀራል፤

የፍርስራሽ ክምርም ትሆናለች።+

 2 የአሮዔር+ ከተሞች ወና ይሆናሉ፤

የመንጎች ማረፊያ ይሆናሉ፤

የሚያስፈራቸውም አይኖርም።

 3 የተመሸጉ ከተሞች ከኤፍሬም፣+

መንግሥትም ከደማስቆ ይወገዳል፤+

የተረፉት የሶርያ ሰዎች ክብርም

ልክ እንደ እስራኤላውያን ክብር ይጠፋል” ይላል የሠራዊት ጌታ ይሖዋ።

 4 “በዚያን ቀን የያዕቆብ ክብር ይከስማል፤

ጤናማ የሆነው ሰውነቱም* ይከሳል።

 5 አጫጁ በማሳ ውስጥ ያለውን እህል በሚሰበስብበትና

በእጁ ዛላውን በሚቆርጥበት ጊዜ እንደሚሆነው፣

ደግሞም ሰው በረፋይም ሸለቆ*+ እህል በሚቃርምበት ጊዜ እንደሚሆነው እንዲሁ ይሆናል።

 6 የወይራ ዛፍ ሲመታ

ከፍ ባለው ቅርንጫፍ ላይ ሁለት ወይም ሦስት የወይራ ፍሬዎች ብቻ፣

ፍሬ በሚይዙት ቅርንጫፎችም ላይ አራት ወይም አምስት ፍሬዎች ብቻ እንደሚቀሩ፣

በእሱም ላይ ቃርሚያ ብቻ ይቀራል”+ ይላል የእስራኤል አምላክ ይሖዋ።

7 በዚያም ቀን ሰው ወደ ሠሪው ይመለከታል፤ ዓይኖቹም የእስራኤልን ቅዱስ ትኩር ብለው ያያሉ። 8 የእጁ ሥራ+ ወደሆኑት መሠዊያዎች አይመለከትም፤+ ጣቶቹ የሠሯቸውን የማምለኪያ ግንዶችም* ሆነ የዕጣን ማጨሻዎች አተኩሮ አያይም።

 9 በዚያም ቀን፣ የተመሸጉ ከተሞቹ በጫካ እንዳለ የተተወ ቦታ፣+

በእስራኤላውያን ዘንድ እንደተተወ ቅርንጫፍ ይሆናሉ፤

ቦታው ጠፍ መሬት ይሆናል።

10 አንቺ፣* አዳኝ አምላክሽን ረስተሻልና፤+

መሸሸጊያ ዓለትሽንም+ አላስታወስሽም።

ያማሩ ተክሎችን ያለማሽውና

በመካከሉም የባዕድ* ቡቃያ የተከልሽው ለዚህ ነው።

11 በቀን በተክሎችሽ ዙሪያ አጥር ትሠሪያለሽ፤

በማለዳም ዘርሽ እንዲበቅል ታደርጊያለሽ፤

ይሁን እንጂ በበሽታና በማይሽር ሕመም ቀን አዝመራው ይጠፋል።+

12 አዳምጡ! እንደሚናወጥ ባሕር ያለ

የብዙ ሕዝቦች ትርምስ ይሰማል!

እንደ ኃይለኛ ውኃዎች ድምፅ ያለ

የሚያስገመግም የብሔራት ጫጫታ ይሰማል!

13 ብሔራት እንደ ብዙ ውኃዎች ድምፅ ያለ የሚያስገመግም ድምፅ ያሰማሉ።

እሱ ይገሥጻቸዋል፤ እነሱም ወደ ሩቅ ቦታ ይሸሻሉ፤

በተራራ ላይ እንዳለ በነፋስ እንደሚበን ገለባና

አውሎ ነፋስ እያሽከረከረ እንደሚወስደው ኮሸሽላ ይሆናሉ።

14 ሲመሽ ሽብር ይነግሣል።

ከመንጋቱም በፊት በዚያ አንዳቸውም አይገኙም።

የዘረፉን ሰዎች ድርሻ፣

የበዘበዙንም ሰዎች ዕጣ ይህ ነው።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ