የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w14 10/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት እትም
  • የጥናት ርዕሶች
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
w14 10/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ጥቅምት 15, 2014

© 2014 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania

የጥናት እትም

ከታኅሣሥ 1-7, 2014

በመንግሥቱ ላይ የማይናወጥ እምነት ይኑራችሁ

ገጽ 7 • መዝሙሮች፦ 14, 54

ከታኅሣሥ 8-14, 2014

“የመንግሥት ካህናት” ትሆናላችሁ

ገጽ 13 • መዝሙሮች፦ 44, 28

ከታኅሣሥ 15-21, 2014

ከይሖዋ ጋር የመሥራት መብታችሁን ከፍ አድርጋችሁ ተመልከቱ!

ገጽ 23 • መዝሙሮች፦ 6, 44

ከታኅሣሥ 22-28, 2014

‘አእምሯችሁ ምንጊዜም በላይ ባሉት ነገሮች ላይ እንዲያተኩር አድርጉ’

ገጽ 28 • መዝሙሮች፦ 42, 22

የጥናት ርዕሶች

▪ በመንግሥቱ ላይ የማይናወጥ እምነት ይኑራችሁ

▪ “የመንግሥት ካህናት” ትሆናላችሁ

ይሖዋ ለምድርና ለሰው ዘር ያለውን ዓላማ ለመፈጸም የሚጠቀምበት መሣሪያ መሲሐዊው መንግሥት ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱት የተለያዩ ቃል ኪዳኖች በሰማይ ከሚገኘው ከዚህ መንግሥት ጋር የሚያያዙት እንዴት እንደሆነ ስንመረምር በመንግሥቱ ላይ የማይናወጥ እምነት ማዳበር የምንችለው ለምን እንደሆነ ለመረዳት ሞክሩ።

▪ ከይሖዋ ጋር የመሥራት መብታችሁን ከፍ አድርጋችሁ ተመልከቱ!

ይህ ርዕስ በጥንት ዘመንም ሆነ በዛሬው ጊዜ ይሖዋን በታማኝነት ያገለገሉ ሰዎችን ምሳሌ ይዟል። ይህን ርዕስ ማጥናታችን ከአምላካችን ጋር የመሥራት መብታችንን ከፍ አድርገን እንድንመለከት ይረዳናል፤ በእርግጥም ይህ ውድ መብት ነው።

▪ ‘አእምሯችሁ ምንጊዜም በላይ ባሉት ነገሮች ላይ እንዲያተኩር አድርጉ’

በእነዚህ የመጨረሻ ቀናት በርካታ የእምነት ፈተናዎች ያጋጥሙናል። እንደ አብርሃምና ሙሴ ካሉ በጥንት ጊዜ የኖሩና ተመሳሳይ ፈተና ካጋጠማቸው ታማኝ ሰዎች ምን እንማራለን? ይህ ርዕስ አእምሯችን ምንጊዜም በይሖዋ አምላክና በመንግሥቱ ላይ እንዲያተኩር በማበረታታት መጽናት እንድንችል ይረዳናል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

3 ራሳቸውን በፈቃደኝነት አቅርበዋል—ታይዋን

18 በመንግሥቱ አገልግሎት ያሳለፍኩት ሕይወት

ሽፋኑ፦ ሁለት እህቶች በእምቦሎሎ ተራሮች አቅራቢያ በደቡብ ምሥራቅ ኬንያ፣ በታይታ አውራጃ የምትገኘውን ታዉሳን አቋርጦ በሚያልፈው ዋና መንገድ ላይ ለሰዎች ሲመሠክሩ

ኬንያ

የሕዝብ ብዛት

44,250,000

አስፋፊዎች

26,060

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች

43,034

የ2013 የመታሰቢያው በዓል ተሰብሳቢዎች

60,166

[በገጽ 2 ላይ የሚገኝ ግራፍ]
[በገጽ 2 ላይ የሚገኝ ግራፍ]

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ