የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 1/15 ገጽ 4
  • የአቀራረብ ናሙናዎች

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የአቀራረብ ናሙናዎች
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2015
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአቀራረብ ናሙናዎች
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2014
  • የአቀራረብ ናሙናዎች
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
  • መጽሔቶችን ለማበርከት ምን ማለት ይቻላል?
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2009
  • የአቀራረብ ናሙናዎች
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2015
ለተጨማሪ መረጃ
የመንግሥት አገልግሎታችን—2015
km 1/15 ገጽ 4

የአቀራረብ ናሙናዎች

መጠበቂያ ግንብ የካቲት 1

“በዚህ አካባቢ ለምናገኛቸው ሰዎች ይህንን ትራክት እየሰጠናቸው ነው። ትራክቱ መጽሐፍ ቅዱስ የሚጠቅመን እንዴት እንደሆነ ያብራራል። ይህን ያመጣሁት ለእርስዎ ነው። [ለቤቱ ባለቤት ስለ መጽሐፍ ቅዱስ ምን አመለካከት አለህ? የሚለውን ትራክት ስጠው።] አንዳንድ ሰዎች ‘ከሥራዬ ጋር በተያያዘ ሊጠቅመኝ የሚችል ምክር ከመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ማግኘት እችላለሁ?’ ብለው ይጠይቃሉ። እዚህ ጥቅስ ላይ ሥራን በተመለከተ የተጠቀሰውን ሐሳብ ልብ ይበሉ። [መክብብ 3:13⁠ን አንብብ።] ይህ መጽሔት ከሥራችን ደስታ ማግኘት እንድንችል የሚረዱ አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ መመሪያዎችን ይዟል። ወስደው እንዲያነቡት እጋብዝዎታለሁ።”

ንቁ! የካቲት

“በቅርቡ በወጣው ንቁ! መጽሔት ላይ ከጎረቤቶቻችን ጋር አጠር ያለ ውይይት እያደረግን ነበር። መጽሔቱ ትኩረት ለሚስብ አንድ ጥያቄ መልስ ይሰጣል። [የመጽሔቱን ሽፋን አሳየው።] በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሰውን ይህን ምሳሌ በተመለከተ ምን ሐሳብ እንዳለዎት ቢነግሩኝ ደስ ይለኛል። [ምሳሌ 29:11⁠ን አንብብ።] በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኘው ይህ ሐሳብ በዛሬው ጊዜም የሚጠቅም ይመስልዎታል? [ሐሳቡን እንዲገልጽ ዕድል ስጠው።] ይህ መጽሔት በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የሚገኙ አራት መመሪያዎችን የሚጠቅስ ሲሆን እነዚህን መመሪያዎች ተግባራዊ ማድረጋችን የሚጠቅመን እንዴት እንደሆነም ያብራራል።”

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ