-
መዝሙር 89:33-37አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
35 ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በቅድስናዬ ምያለሁ፤
ዳዊትን አልዋሸውም።+
37 በሰማያት ታማኝ ምሥክር ሆና እንደምትኖረው እንደ ጨረቃ፣
ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።” (ሴላ)
-
35 ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በቅድስናዬ ምያለሁ፤
ዳዊትን አልዋሸውም።+
37 በሰማያት ታማኝ ምሥክር ሆና እንደምትኖረው እንደ ጨረቃ፣
ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።” (ሴላ)