የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ሳሙኤል 7:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 8 አሁንም አገልጋዬን ዳዊትን እንዲህ በለው፦ ‘የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “በሕዝቤ በእስራኤል ላይ መሪ እንድትሆን+ መንጋ ከምትጠብቅበት ስፍራ+ ወሰድኩህ።

  • 2 ሳሙኤል 7:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 የሕይወት ዘመንህ አብቅቶ+ ከአባቶችህ ጋር በምታንቀላፋበት ጊዜ ከአንተ በኋላ ከአብራክህ የሚወጣውን ዘርህን አስነሳለሁ፤ መንግሥቱንም አጸናለሁ።+

  • መዝሙር 89:33-37
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 33 ሆኖም ለእሱ ታማኝ ፍቅር ማሳየቴን አልተውም፤+

      የገባሁትንም ቃል አላጥፍም።*

      34 ቃል ኪዳኔን አላፈርስም፤+

      ከአንደበቴ የወጣውንም ቃል አለውጥም።+

      35 ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በቅድስናዬ ምያለሁ፤

      ዳዊትን አልዋሸውም።+

      36 ዘሩ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል፤+

      ዙፋኑ በፊቴ እንዳለችው ፀሐይ ይጸናል።+

      37 በሰማያት ታማኝ ምሥክር ሆና እንደምትኖረው እንደ ጨረቃ፣

      ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።” (ሴላ)

  • ኢሳይያስ 37:35
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 35 ‘ስለ እኔና+ ስለ አገልጋዬ ስለ ዳዊት ስል+

      ይህችን ከተማ እጠብቃታለሁ፤+ ደግሞም አድናታለሁ።’”

  • ኤርምያስ 33:20, 21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 “ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘ቀንና ሌሊት በተወሰነላቸው ጊዜ እንዳይፈራረቁ፣ የቀን ቃል ኪዳኔንና የሌሊት ቃል ኪዳኔን ማፍረስ የምትችሉ ከሆነ፣+ 21 ያን ጊዜ ከአገልጋዬ ከዳዊት ጋር የገባሁት ቃል ኪዳኔ ሊፈርስ ይችላል፤+ ያን ጊዜ በዙፋኑ ላይ የሚነግሥ ልጅ አይኖረውም፤+ አገልጋዮቼ ከሆኑት ከሌዋውያን ካህናት+ ጋር የገባሁት ቃል ኪዳንም ይፈርሳል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ