የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 106:47
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 47 ይሖዋ አምላካችን ሆይ፣ አድነን፤+

      ደግሞም ለቅዱስ ስምህ ምስጋና እንድናቀርብ፣

      አንተንም በማወደስ ሐሴት እንድናደርግ፣*+

      ከብሔራት ሰብስበን።+

  • ኢሳይያስ 43:5, 6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ።+

      ዘርህን ከምሥራቅ አመጣለሁ፤

      ከምዕራብም እሰበስብሃለሁ።+

       6 ሰሜንን ‘ልቀቃቸው!’ እለዋለሁ፤+

      ደቡብንም እንዲህ እለዋለሁ፦ ‘አታግታቸው።

      ወንዶች ልጆቼን ከሩቅ፣ ሴቶች ልጆቼንም ከምድር ዳርቻ አምጣ፤+

  • ኤርምያስ 29:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 እኔም እገኝላችኋለሁ’+ ይላል ይሖዋ። ‘በምርኮ የተወሰዱትን ወገኖቻችሁን እሰበስባለሁ፤ እናንተን ከበተንኩባቸው ብሔራትና ቦታዎች ሁሉ እሰበስባችኋለሁ’+ ይላል ይሖዋ። ‘በግዞት እንድትወሰዱ ባደረግኩ ጊዜ ትታችሁት ወደሄዳችሁት ቦታ መልሼ አመጣችኋለሁ።’+

  • ኤርምያስ 31:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ከሰሜን ምድር መልሼ አመጣቸዋለሁ።+

      ከምድር ዳርቻዎች እሰበስባቸዋለሁ።+

      በመካከላቸው ዓይነ ስውርና አንካሳ፣+

      ነፍሰ ጡርና ልትወልድ የተቃረበች ሴት በአንድነት ይገኛሉ።

      ታላቅ ጉባኤ ሆነው ወደዚህ ይመለሳሉ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ