የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 33:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 እስራኤል ሆይ፣ ደስተኛ ነህ!+

      የይሖዋን ማዳን ያየ፣+

      እንደ አንተ ያለ ሕዝብ ማን አለ?+

      እሱ የሚከልል ጋሻህና+

      ታላቅ ሰይፍህ ነው፤

      ጠላቶችህ በፊትህ ይንቀጠቀጣሉ፤+

      አንተም በጀርባቸው* ላይ ትራመዳለህ።”

  • መዝሙር 65:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 በቅጥር ግቢዎችህ ይኖር ዘንድ

      የመረጥከውና ያቀረብከው ሰው ደስተኛ ነው።+

      እኛም በቤትህ፣

      ቅዱስ በሆነው ቤተ መቅደስህ+ ውስጥ ባሉ ጥሩ ነገሮች እንረካለን።+

  • መዝሙር 135:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ያህ ያዕቆብን የራሱ፣

      እስራኤልን ልዩ ንብረቱ* አድርጎ መርጧልና።+

  • 1 ጴጥሮስ 2:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 እናንተ ግን ከጨለማ ወደ አስደናቂ ብርሃኑ የጠራችሁን+ የእሱን “ድንቅ ባሕርያት* በየቦታው እንድታውጁ+ የተመረጠ ዘር፣ ንጉሣዊ ካህናት፣ ቅዱስ ብሔር፣+ ልዩ ንብረት እንዲሆን የተለየ ሕዝብ”+ ናችሁ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ