-
ኤርምያስ 1:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 እንግዲህ እንድትነቅልና እንድታፈርስ፣ እንድታጠፋና እንድታወድም፣ እንድትገነባና እንድትተክል ዛሬ በብሔራትና በመንግሥታት ላይ ሾሜሃለሁ።”+
-
-
ኤርምያስ 45:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 “እሱን እንዲህ በለው፦ ‘ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፣ የገነባሁትን አፈርሳለሁ፤ የተከልኩትንም እነቅላለሁ፤ ምድሪቱን በሙሉ አወድማለሁ።+
-