የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 140
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • ኃያል አዳኝ የሆነው ይሖዋ

        • ክፉዎች እንደ እባብ ናቸው (3)

        • ጨካኞች ጥፋት ይደርስባቸዋል (11)

መዝሙር 140:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 18:48፤ 59:1

መዝሙር 140:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 64:2, 6

መዝሙር 140:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 52:1, 2፤ 58:3, 4
  • +ሮም 3:13፤ ያዕ 3:8

መዝሙር 140:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 17:8፤ 36:11፤ 71:4

መዝሙር 140:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 10:9
  • +ኤር 18:22

መዝሙር 140:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 28:2፤ 55:1

መዝሙር 140:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 17:37

መዝሙር 140:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 15:31፤ መዝ 27:12

መዝሙር 140:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 7:16፤ ምሳሌ 12:13

መዝሙር 140:10

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ውኃ ወዳለባቸው ጉድጓዶች።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 11:5, 6
  • +መዝ 55:23

መዝሙር 140:11

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በአገሪቱ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 12:3

መዝሙር 140:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 10:17, 18፤ 22:24

መዝሙር 140:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 23:6

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 140:1መዝ 18:48፤ 59:1
መዝ. 140:2መዝ 64:2, 6
መዝ. 140:3መዝ 52:1, 2፤ 58:3, 4
መዝ. 140:3ሮም 3:13፤ ያዕ 3:8
መዝ. 140:4መዝ 17:8፤ 36:11፤ 71:4
መዝ. 140:5መዝ 10:9
መዝ. 140:5ኤር 18:22
መዝ. 140:6መዝ 28:2፤ 55:1
መዝ. 140:71ሳሙ 17:37
መዝ. 140:82ሳሙ 15:31፤ መዝ 27:12
መዝ. 140:9መዝ 7:16፤ ምሳሌ 12:13
መዝ. 140:10መዝ 11:5, 6
መዝ. 140:10መዝ 55:23
መዝ. 140:11መዝ 12:3
መዝ. 140:12መዝ 10:17, 18፤ 22:24
መዝ. 140:13መዝ 23:6
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 140:1-13

መዝሙር

ለሙዚቀኞች ቡድን መሪ። የዳዊት ማህሌት።

140 ይሖዋ ሆይ፣ ከክፉ ሰዎች ታደገኝ፤

ከጨካኞችም ጠብቀኝ፤+

 2 እነሱ በልባቸው ክፉ ነገር ይጠነስሳሉ፤+

ደግሞም ቀኑን ሙሉ ጠብ ይጭራሉ።

 3 እንደ እባብ ምላሳቸውን ያሾላሉ፤+

ከከንፈራቸው ኋላ የእፉኝት መርዝ አለ።+ (ሴላ)

 4 ይሖዋ ሆይ፣ ከክፉዎች እጅ አድነኝ፤+

እኔን ጠልፈው ለመጣል ከሚያሴሩ

ጨካኝ ሰዎች ጠብቀኝ።

 5 ትዕቢተኞች በስውር ወጥመድ አስቀመጡብኝ፤

ከመንገዱ አጠገብ የመረባቸውን ገመድ ዘረጉብኝ።+

አሽክላም አስቀመጡብኝ።+ (ሴላ)

 6 ይሖዋን እንዲህ እለዋለሁ፦ “አንተ አምላኬ ነህ።

ይሖዋ ሆይ፣ እርዳታ ለማግኘት የማቀርበውን ልመና ስማ።”+

 7 ኃያል አዳኜ የሆንከው ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ ሆይ፣

በጦርነት ቀን ራሴን ትከልላለህ።+

 8 ይሖዋ ሆይ፣ የክፉዎች ምኞት እንዲሳካ አታድርግ።

ራሳቸውን ከፍ ከፍ እንዳያደርጉ፣ ሴራቸው እንዲሰምር አትፍቀድ።+ (ሴላ)

 9 ዙሪያዬን የከበቡኝን ሰዎች ራስ፣

የገዛ ከንፈራቸው የተናገረው ክፋት ይሸፍነው።+

10 የእሳት ፍም በላያቸው ይውረድ።+

መነሳት እንዳይችሉ ወደ እሳት፣

ወደ ጥልቅ ጉድጓዶች* ይወርወሩ።+

11 ስም አጥፊ በምድር* ላይ አንዳች ቦታ አያግኝ።+

ጨካኞችን ክፋት አሳዶ ይምታቸው።

12 ይሖዋ ለችግረኛው እንደሚሟገትና

ለድሃው ፍትሕ እንደሚያሰፍን አውቃለሁ።+

13 በእርግጥ ጻድቃን ለስምህ ምስጋና ያቀርባሉ፤

ቅኖችም በፊትህ ይኖራሉ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ