-
ኢሳይያስ 52:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 እናንተ የይሖዋን ዕቃ የምትሸከሙ፣+
-
-
ኤርምያስ 51:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
በእሷ በደል የተነሳ አትጥፉ።
ይህ የይሖዋ የበቀል ጊዜ ነውና።
ላደረገችው ነገር የእጇን ይከፍላታል።+
-